Post

ይሰማል?!

ይሰማል?!

By Admin

ዱሮ  ዱሮ  እብድ  ድንጋይ  ከመሬት  ላይ  እየለቀመ  ሲወረውር  ነበር  የምናውቀው፥  ዘንድሮ  ግን  በህወሃት  Growth  and Transformation  Project (GTP)  መርሕ፦ ከጦር  መሳሪያ  ግምጃ  ቤት  ፈንጂ  በፊርማ  እያወጣ  ህዝብ የሚፈጅ  ልማታዊ  እብድ  ተፈጠረ  ማለት  ነው? እንደው  ለነገሩ  እንጂ  … ጠቅላይ  ሚንስትሩ፦  ጉልበትና  አቅማቸውን ብቻ ሳይሆን  አስፈላጊም  ሆኖ  ሲገኝ  ህይወታቸውንም  ጭምር  ለዚህ  ህዝብና  ሀገር  መስዋዕት  ለማድረግ  ቆርጠው  የተነሱ፣  ፍርሃትና ሞት  የማያስደነግጧቸው  ወታደሪዊ  መኮንን መሆናቸውን ለማን  ይነግሩዋል? ቦምብ  እና  Kalashnikov (ክላሺንኮቭ)  ታጥቀው  አይደለም፥  የሙሴንም   በትር   ነጥቀው  ቢመጡ  ይህን  ለውጥ  ማቆም አይቻልም! ይሰማል?!

Comments are closed.