
ENGLISH POSTS

አማርኛ መጣጥፎች

LIKE US ON FACEBOOK
SEARCH US HERE

ሄሎ? ሃሎ? ጤና ይስጥልኝ? አብሮ ይስጥልን እንዴ? አንተው ነህ እንዴ? ድምፅህ ሲወፈርብኝ ጊዜ እኮ ተጠራጠርኩ ትንሽ ጉንፋን ነገር ይዞኝ ነው ባክህ። ምነው? ኢመደመበኛው ጓደኛህ መሰልኩህ? ምን ይታወቃል? ዘንድሮ … አይዞህ! እኔው ነኝ ታዲያ … ወደ ቤተመንግስቱ ጎራ ብለህ ፥ ተክለናል ካሉት ዳማከሴ ምናምን ቁረጡልኝ አትላቸውም እንዴ? …
በምክንያት ራቅ ብዬ ከነበረበት የህይወት ውሎ ስመለስ፥ እራሴን ከወቅታዊው የሀገራችን ፖለቲካዊ አየር ጋር ለማላመድ ያልፉኝን ዜናዎች በጨረፍታም ቢሆን መዳሰሱ ግድ ነበር። እናም፦ ከዚህም ከዚያም ዓይኔ ውስጥ የገቡትን የኣጭር ጊዜ ክስተቶች በወፍ–በረር ስማትር … የኣማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር መደበኛ ጉባዔ ላይ ደረስኩ። ተመለከትኩ – አደመጥኩ፦ አቶ ዮሐንስ ቧያለው የኣማራውን ብሶት ያወሳሉ፣ አትክልተኛው ተሽቀዳድመው በግርድፉ …
በድኑ ብአዴን እንደ በሶቢላ እየሸመጠጠ የበላውን ብር “ብድር” ነው ብሎ መቷል። ጎበዝ … እንግዲህ የእኛም ነባር የትግል መፈክር ይቀየር … ከ“ሙስናን እንዋጋ!” ወደ “ብድርን እንዋጋ!” ሰው … ከዚህም ከዚያም እየተፈናቀለ – ከእርጉዝ እስከ እመጫት በጋ ክረምት ሳይል ላስቲክ ተጠልሎ ባዶ ሆዱን ውሎ – ባዶ ሆዱን ያድራል፥ ኣሳማ ጠግቦ ለግብረ አበሮቹ ሚልዮን ብር ያሻማል። ኢትዮዽያዊነት በዘር …
አነሳሴ “ፀሐዩ መንግስታችን” በመባል የሚታወቀውን የቀድሞውን የቀዳማዊ ኃይለስላሴን አገዛዝ ከዘንድሮው ንጉሣዊ–መሰል ሥርዓት ጋር ለማወዳደር አይደለም። የእኔ ጨረቃ በተለምዶ “የጨረቃ ቤት” “የጨረቃ ምርጫ” ወዘተ እየተባለ እንደሚጠራው “ህገ–ወጥነትን” የሚጠቁም ለዛም የላተም። የዚህ ጽሑፌ “ጨረቃ” ትርጓሜ፦ ልማደ–ወጥ እውነታን ለማሳየት ሳይሆን ባሕሪ–አልባ ገፅታን ለማጉላት ነው። ድቅድቅ ባለው ጨለማ ውስጥ ድንገት ፍንትው የምትለው ጨረቃ – እንደ ድሮ ልጃገረድ ገፅታ ቀልብን …
ጤና ይስጥልኝ አብሮ ይስጠን ሰውየው … ምነው ጠፋህ? ጠፋሁ አይደል? … በኣንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ ገድላለሁ ብዬ ነበር፤ ግን ባየው ባየው የሚሆን ስላልመሰለኝ፥ ሁለቱም ወፎች ሳይበሩ ብዬ ይኸው ተከሰትኩ ትንሽ በተን አድርገው እስቲ ጠቅላይ ሚንስትሩ እንደ አርተፊሻሉ ዝናብ ሹመት ሲያዘንቡ ተምልክቼ፥ ለፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የዘነበ ለአንተም ያካፋል ብዬ ጠብቄ …