
ENGLISH POSTS

አማርኛ መጣጥፎች

LIKE US ON FACEBOOK
SEARCH US HERE

ሄሎ ጤና-ይስጥልኝ ጤና-ይስጥልኝ ጎደኛዬ … እንደምን አለህ? እንደፈለግነውም ባይሆን እንደፈለጉት አለን እንግዲህ … ነገን ለእርሱ ሰጥተነው ለማን? ለአቶ ደመቀ መኮንን ነው ወይንስ … . ኤዲያ! “እህል አቅርብ ቢሉት … ባቄላ ይዞ መጣ” አሉ ወይዘሮ ብርቄ። ለፈጣሪ ነው እንጂ ኦ! እንደሱ ከሆነማ … አይዞን! ነገም አይረሳችሁም። አሁንማ በሁለት ሲኖዶስ ከግራ …
ሰሞኑን የኢትዮዽያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እየታመሰች ያለችበትን ጉዳይ አስመልክቶ ጠቅላይ ሚንስትሩ በሰጡት አስተያየት ላይ ብዙ ተብሏል … እየተባለም ነው። ስለዚህም፦ ተጨማሪ ጩኸት መሆን አንባቢን ማሰልቸት ስለሚሆን፤ ዝም ሳይሉ ዝም እንዳሉ ተቆጥሮ ኣንዳንድ ማህበራዊ ሚዲያዎች “ጠቅላይ ሚንስትሩ ዝምታቸውን ሰበሩ” ሲሉ ባሰራጩት ቪዲዮ ላይ የታዘብኩትን ጥቂት ልበልና ወደ ዋናው የፅሑፌ ርዕስ እመለሳለሁ። ሲጀመር፦ የዚህን ህገ-ወጥ የጵጵስና ካባ …
ሰሞኑን “ጠቅላይ ሚንስትሩ ሥልጣን ይልቀቁ!” … “የለም! ይህ አሁን መሆን የለበትም!” የሚሉ ድምፆች ተበራክተዋል። እኔም ታዲያ ስልጣን ልታስለቅቃቸው ባትችልም ብትጮህ – “ብትነክሳቸው” ብዬ ኣንዲት ዥጉርጉር ውሻ ፈጠርኩ … ዘወትር፦ ጠቅላይ ሚንስትሩን ጨምሮ በኣጠቃላይ የብልፅግና አባላት በሚያስብል ደረጃ በየመድረኩ ዲስኩራቸው ነገር ለማሳመር ከነባራዊው ሐቅ ይልቅ ምናባዊ ምሳሌ እየጠቀሱ – ሓሳብ ሲያጠራምሱ ይስተዋላሉ። ለምን? ብዬ ጠይቄ ባላውቅም፥ …
ለኣጭር ቀናት የመስክ ስራ ወጥቼ በተመለስኩ ማግስት ገና ቢሮዬ ገብቼ እንደተቀመጥኩ ጠረፔዛዬ ላይ ያለው ስልክ አቃጨለ። አነሳሁት፤ በወቅቱ የመስሪያ ቤታችን ስራ-አስኪያጅና የቅርብ አለቃዬ የነበረው ሰው ነበር። ለጉዳይ እንደሚፈልገኝ ስለነገረኝ ወደ ቢሮው ሳመራ፥ ኣንደኛ ጸሐፊዋ ሀዘን በተሞላበት ፊት ሰላምታ ሰጥታኝ፥ ሰው እንደሌለና መግባት እንደምችል ነገረችኝ። ፊቷ ላይ ባነበብኩት የስሜት ሆሄያት ግራ በመጋባት በሩን ከፍቼ እንደገባሁ፥ በዶክተሩ …
እንደ ንጉስ እልፍኝ … በከተማ ላይ ከልካይ ሹም ሾሞ ደስ ባለው ቀን ተነስቶ “ኣማራ ከሆንክ ተመለስ” እያለው፣ ወገኑን “መጤ ነህ – ሰፋሪ” እያስባለ እንደ ወገራ እንጨት በገጀራ እያስፈለጠለት … ዛሬ ክልሌ መጣ ብሎ የፈረስ ጭራ ወጥሮ ጮቤ ይረግጣል። እንደ ኣማራ ያለ ማን አለ?! ትላንት፦ ሶሻል ሚዲያው ላይ ለዚህ ፅሑፍ feature image ያደረኩትን ፎቶ ስመለከት ከደቂቃ …